Ethio 360 አባ ብላ ገመዳ በተመስገን ደሳለኝ ምንባብ ብሩክ ይባስ

3 years ago
56

‹‹አገዛዞች የማይጋፉትን ጠላት ይፈጥራሉ››

‹‹60 ዓመታት››
አባዱላ፣ የሕይወት ታሪኩን የደረሰበት መጽሐፍ ርዕስ ነው፡፡ በጥንቃቄ ለፈተሸው፣ ከኦዴፓ-መራሹ መንግሥት ጀርባ ስለ-ተጨቆኑ እውነታዎች አብርሆት ይሆናል፡፡ አቦይ ስብሀት፣ በኦቦ አባዱላ ለመተካቱም እማኝ ነው፡፡ የአባ-ጠቅልል ፖለቲካ ጠንሳሽና ጠማቂነቱንም ያስረግጣል፡፡

Loading comments...