የኢትዮጵያ ታሪካዊ ውሳኔ | persona non grata

2 years ago
1

የኢትዮጵያ መንግስት በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ስር በተለያዩ ኤጀንሲዎች የሚያገለግሉ 7 የተመድ ሰራተኞች በ72 ሰአታት ውሰጥ ከአገር እንዲወጡ ትእዛዝ ማስተላለፉን
የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።
#UN #UNOCHA #NGO #UNICEF #OCHA

Loading comments...