The Club of Rome እግዚአብሔር አዋቂነቱን ፈጽሞ የማይቀበል የዲያብሎስ ዕቅድ ነው!!!

3 months ago
29

ሁሉንም ነገር የፈጠረው አምላካችን እግዚአብሔር "እግዚአብሔርም የምድር አራዊትን እንደ ወገኑ አደረገ፡ እንስሳውንም እንደ ወገኑ፡ የመሬት ተንቀሳቃሾችንም እንደ ወገኑጰአደረገ፥ እግዚአብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ።"
"እግዚአብሔርም ባረካቸው፡ እንዲህም አላቸው፥ ብዙ ተባዙ፡ ምድርንም ሙሉአት፡" ያለው እኮ የሰው ልጅ ምድርን ቢሞላት ችግር እንደ ሌለው ስለሚያውቅ ነው!!! ነገር ግን ቴኪኖሎጅን በመጠቀም በዐለም ላይ ድርቅ በማምጣት የአየር ለውጥ በማለት የሚቃዡት ፈጽሞ ቅጥፈት ነው!!!

Loading comments...