ዶር ደብሩ ነጋሽ ፡ አማራ ለወያኔ የጥፋት መንገድ መልስ ይሰጣል

4 months ago
146

በወቅታዊ የፋኖ የትግል ሂደት ላይ እና ወያኔም ሆነች የጋላው መንግስት የሚያደርገውን ግፍ እና በድል የአዲስ አበባ ቅርስ የማውደም ስራን በተመለከተ ዶር ደብሩ ነጋሽ ከእውነት ሚዲያ ጋራ ቆይታ አድርጓል፡ በተለይ በአማራ ትግል ውስጥ ያሉ ወገኖች ጋላን በስሙ አትጥሩት ጉዳት እንጂ ጥቅም የለውም በሚለው መከራከሪያ ነጥባቸው ላይ በድጋሚ ማብራሪያ ቢሰጥም በድጋሚ ለውይይት ቀርቧል ፡፡ ይህ ማብራሪያ ያለው ብዥታ ያጠራል የሚል እምነት አለን፡፡ ጋላው የአማራን ሕፃናትን ፡ ነፍሰ ጡራንን ፡ አዛውቶችን በግፍ የገደለ በታሪካዊ ስሙ መጥራት ለትግሉ የሚያመጣው አንዳችም እንቅፋት የለም ፡፡ የአውሮፓ ጁዎች የተገደሉት ጀርመንን ናዚ ብለው ሰለጠሩ ሳይሆን ጀርመኖች በናዚ ፓርቲ ተደራጅተው ባላቸው የዘር ጥላቻ ተነሳስተው መሆኑን ሊስተውል ይገባል፡፡ ዛሬም በማናቸው ስም ይደራጅ ፡ ኦሮሙማ ፡ ኦነግ ሸኔ፡ ኦፎእኮ፡ ብልፅግና ወዘተ ጋላው አማራን የሚገለው በአማራነቱ እንጂ አማራ የዛሬውን ኦሮሞ የትላንቱን ጋላ ጋላ ብሎ በመጥራቱ አይደለም፡፡ ወላሂ ሁለተኛ አማራ አልሆነም ያለችው ሕፃን ጋላ ስላለች አይደልም የተገደለቸው፡፡ ተግባባን
በሌላም በኩል ከታሪክ የማይማረው ወያኔ ዳግም በአማራ ላይ ጦርነት ከፍቷል ፡ ይህ የጋላ ተንኮል ያልገባው ወያኔ በኢትዮጵያ ውስጥ የተከለው የብሄር ፖለቲካ አልበቃ ብሎት አሁንም የአማራን ግዛት ለመውስድ ደፋ ቀና እያለ ነው፡ ዶር ደብሩ ነጋሽ በእዚህ ጉዳይ ላይ ማብራሪያ ስጥቷል ፡
በመርሃ ግብሩ ላይ ጥያቂ እና ስተያየት ካለችሁ ላኩልን ፡

አዘጋጅ እና አቅራቢ እያሱ ኤፍሬም ገ/ሐና

Loading comments...