በሕይወት እያለሁ እንዲህ እሳት የላሰ የአባቶቹ ልጅ የሆነ የዐማራ ትውልድ መፈጠሩን በማየቴም አምላኬን እጅግ አድርጌ አመሰግነዋለሁ።

8 months ago
179

ከብዙ ውትወታ፣ ከብዙ ልፍለፋ፣ ከብዙ ጩኸት፣ ከብዙ እሪታ፣ ከብዙ ኡኡታም በሉት ቁቁታ በኋላ ዐማራው በዚህ መልክ መነቃቃቱ፣ መንቃቱም ጭምር ለእኔ ለዘመዴ እና ለሌሎች የዐማራ ሁኔታ ያማቸው ለነበሩ ሁሉ እንደ ታላቅ ትርፍ ነው የምናየው። የምንመለከተውም። ሽግግሩም፣ ለውጡም እጅግ ፈጣን ነው የሆነብኝ። በሕይወት እያለሁ እንዲህ እሳት የላሰ የአባቶቹ ልጅ የሆነ የዐማራ ትውልድ መፈጠሩን በማየቴም አምላኬን እጅግ አድርጌ አመሰግነዋለሁ። እግዚአብሔር ሆይ ክብር ምስጋና ይድረስህ።

Loading comments...