እኔም ፋኖ ነኝ ፡ የአማራ ሕብረት የደመቀበት የዩናይትድ ኪንግድም ስልፍ በለንድን

1 year ago
207

በአማራ ሕዝብ ላይ የፋሽቱ አብይን መንግስት የከፈተውን ሁለ ገብ ወረራ ተከትሎ በተቀሰቀሰው ሕዝባዊ ቁጣ እኔም ፋኖ ነኝ በሚል መሪ ቃል በመላው ዓለም የተጠራው ሰላማዊ ሰልፍ አካል የሆን ሰልፍ በዩናይትድ ኪንግድም በለንደን ከተማ ኡገስት 11 2023 በእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስትር መኖሪ ፊት ለፊት ተከናውኗል፡፡ ይህ ሰልፍ የአማራ ሕብረት ደምቆ የታየበት ፡ የአንድነትን መንፈስ የቀሰቀሰ ፡ ለጠላቶቹ የሕብርት ክንዱን ያሳየበት ፡፡ ላይቆም የተጀመረውን የፋኖ የአማራ ሕዝብ ትግል አጋርነነት የተገለፀበት ፡ ቃል ኪዳን የተጋባበት ፡ ቅኔ የተሰረፈብት ፡ በሽለላ የተዋበት ግሩም እና ድንቅ ሰልፍ ነበር ፡፡ በእዚህም ሰላማዊ ሰልፍ የሰልፉ አጋራ የሆነው ዕውነት ሚዲያ በቦታው በመገኘት ሂደቱን የተካታተለ ሲሆን ከሰልፉ እድምተኞች ጋርም ቆይታ አድርጓል ፡፡ ይህንን ታሪካዊ ሰነድ እንድታዳምጡት ፡ እንድታጋሩት ለእናት ቀርቧል ፡ ሰብስክራብ በማድረግ የዕውነት ሚዲያ ቤተስብ ይሁን፡፡ ለማይቀረው ድል በጋራ እንቁም

Loading comments...