የአማራ ለዘብተኝነት እና አማራዊነት ፡ ዶር ደብሩ ነጋሽ የ30 አመታት እይታ

1 year ago
89

አማራ አማራነቱ አውቆ እና ተቀብሎ ካልታገለ በለዝብተኝነትም ሆነ በልዕልና ወይም ቻይነት ከአማራ ጠላ ግራ ዘመም ይሁን ብሄርተኞች እንዲሁም ኢትዮጵያ ጠል ከሆኑ የውስጥ እና የውጭ ሃይሎች የተሴረበትን የመጠባትን የተወረወረበትን የሕልውና አዳጋ ሊመክት አይችልም፡፡ ይህን ከሞላ ጎደል የዛሬ 32 አመት ዶር ደብሩ ነጋሽ በአንድ ፅሁፉ አጋርቶ ነበር፡፡ ይህን በተመለከተ እና በሌሎችም ወቅታዊ ጉዳዮች ዶር ዳብሩ በዕውነት ሚዲያ ቆይታ አድርጓል ይህን ያዳምጡ ያጋሩ አስተያየት ይስጡ

Loading comments...