ግንቦት ሰባት አባላት በቁጥጥር ስር ዋሉ::

8 years ago

የአርበኞችና ግንቦት ሰባት አባላት በሰሜን ጎንደር ዞን አዲአርቃይ ወረዳ በር ማሪያም በተባለ አካባቢ 6 ባንዳዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የሰሜን ጎንደር ዞን አስተዳደርና ፀጥታ ጉዳይ መምሪያ አስታውቋል፡፡

Loading comments...