ዘንድሮም የዓመቱ የዓለም ምርጥ አትሌት ተብላ በዓለም አቀፉ የአትሌቲክስ ፌደሬሽን ተመርጣለች፡፡

8 years ago

ከሰባት ዓመት በፊት ወደ አትሌቲክሱ ብቅ ያለችው አትሌት ገንዘቤ ዲባባ በተለያዩ ውድድሮች ላይ በመካፈል የሀገሯን ሰንደቅ አላማ ከፍ አድርጋለች፡፡

ዘንድሮም የዓመቱ የዓለም ምርጥ አትሌት ተብላ በዓለም አቀፉ የአትሌቲክስ ፌደሬሽን ተመርጣለች፡፡

እምነፅዮን ሙሴ ከአትሌቷ ጋር ቆይታ አድርጋለች ከቀጣዩ ቪዲዮ ይመልከቱ፡-

Loading comments...