ስለ ጠላት-ብ.አ.ዴ.ን. ያለንን መረዳት በተገቢው መልኩ ካልተነተንነው ጠላት-ብ.አ.ዴ.ን.ን ማስወገድ አይቻልም‼‼‼

11 months ago
120

ጠላት-ብ.አ.ዴ.ን. የፖለቲካ ድርጅት ነው የሚለው ያረጀ አባባልን ድጋሚ ማጤን ግድ ይላል።
ጠላት-ብ.አ.ዴ.ን. ለዘመናት ራሱን እየቀያየረ ኖሮ አሁን ላይ በአማ ህዝብ ውስጥ የተፈጠረ Political Clan ሆኗል።
ይህ Political Clan ከ ሁለት ሚሊየን በላይ active አባላት ሲኖሩት፥ ቀሪውን የአማራ ህዝብ በዋናነት የሚያዳክምበት መንገዱ አካባቢያዊነትን በማጎን ነው። ይህ Clan የላዕላይ አመራሩ በአብዛኛው ደማዊ አማራ ያልሆነ ሲሆን፥ "አባት ሀገር እመሰርታለሁ" የሚል ማደናገሪያ የሚያሰማ በአሜሪካ በሚኖሩ የትግሬ ዲቃላ ወኪሎቹ አማካኝነት እያደናገረ ከኖረ በኋላ "ለውጥ" የሚባለው ነውጥ ሲመጣ የጠላት-ብ.አ.ዴ.ን. ወኪልነቱን በይፋ ገልጦ በህዝብ የተቋቋመ ሚዲያን ጠልፎ እስከማክሰም ደርሶ ነበር።
የጠላት-ብ.አ.ዴ.ን. የሰኔውን ቀውስ ተከትሎም ይኸው ኃይል የአማራን ህዝብ አንድነት ለመፈታተንና የጠላት-ብ.አ.ዴ.ን.ን ዕድሜ ለማራዘም አካባቢያዊነትን የነገር ሁሉ ማጠንጠኛው ከማድረጉም ባሻገር የአብይ አህመድን ፋሽስታዊ ዕድሜ ለማራዘም ማንኛውንም አይነት ነገር እያደረገ ይገኛል።
የአማራ ትግል ይህንን Political Clan በማፅዳት ላይ ማተኮር ካልቻለ፥ ትግሉ የትም አይደርስም።
ይህ Clan ፀደይ ባንክ የተሰኘ የፋይናንስ ተቋምና ከ26 በላይ ፋብሪካዎች ያሉት፥ በፋሽስታዊው መንግሥት የሲቪልና ወታደራዊ መዋቅርም ከፍተኛ ስልጣን ተሰጥቶት ለጠላት-ኦህዴድ በመገረድ የሚገኝ ኃይል ነው።
ጠላት-ብ.አ.ዴ.ን. ን በቁመናውና በርኩሰቱ ልክ መረዳት ካልቻልንና በዚያው ልክ ይህንን political clan ለማጥፋት ካልሰራን፥ የአማራ ህዝብ የመከራ ዘመን መቼም ቢሆን እንደማይቋጭ እርግጠኛ ልንሆን ይገባል‼‼‼
ዴቭ ዳዊት።

Loading comments...