ለኢትዮጵያ ሠላም ሲባል፥ በአማራ ህዝብ ላይ የሚፈፀመው የዘር ማጥፋት ወንጀል በይፋ አይነገር" የሚል አቋም ሲያራምድ መኖሩን አበበ ገላው አመነ

1 year ago
97

ለኢትዮጵያ ሠላም ሲባል፥ በአማራ ህዝብ ላይ የሚፈፀመው የዘር ማጥፋት ወንጀል በይፋ አይነገር" የሚል አቋም ሲያራምድ መኖሩን ፥ በፕሮፌሰር አስራት ወልደየስ ግድያ ላይ ተሳታፊ የነበረው አበበ ገላው እየነገረን ነው። ከራሱ ምስክርነት በመነሳት ላለፉት አምስት አመታት በአማራ ህዝብ ላይ በተፈፀመው ጄኖሳይድ ላይ አበበ ገላውና ግብረአበሮቹ active accomplice ናቸው‼‼‼

Loading comments...