ከቤተ-ክርስቲያን ቀኖና ውጪ የሚያደረገው የፈውስ ፕሮገራም ፤ የውግዘት ፕሮገራምና ክንውን

2 years ago
13

በአዲሰ አበባ ሀገረ ስብከት በን/ስ/ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረደ 1 በአዲሱ ወረዳ 14 ልዩ ስሙ ሀይሌ ጋረመንት እልፍ ብሎ አትክልት ተራ ፊት ለፊት 300 እስከ 400 ሜትር ገባ ብላ ዛሬ 3 ዓመት ገደማ የተመሠረተች ሆርሲሳ ደብረ ገነት ቅ/ድንግል ማርያም ቤተ-ክርስቲያን አለች፡፡ የዚች ቤተ-ክርስቲያን አስተዳዳሪ ጋብዟቸው የመጡት መነኩሴ የፈውስ ፕሮገራም ፤ የውግዘት ፕሮገራም እያሉ ሲያስተምሩ እና ፈውሱ ጥምቀት ሳይስፈልግ ነው የምናከነውነው ወዘተ እያሉ ከቤተ-ክርስቲያን ቀኖና ውጪ የሚያደረገው ክንውን ስላለ እባክህን ይህንን የቪዲዮ ናሙና ተመልክተህ አስተማሪ መልዕክትና ትምህር በዩቱብና በቴሌግራም ብታስተላለፍ ስል በትህትና እጠይቃለሁ፡፡ አስተዳዳሪው የሚለውንም ንግግር አድምጠው፡፡

Loading comments...