የ2021 ተጽዕኖ ፈጣሪ በመሆን በታይም መጽሔት የተመረጠችው ሳራ መንክር Sara an Entrepreneur and the CEO of Gro Intelligence

1 year ago
32

የ2021 ተጽዕኖ ፈጣሪ በመሆን በታይም መጽሔት የተመረጠችው ሳራ መንክር ማን ናት?
Sara Menker is an Entrepreneur and the CEO of Gro Intelligence. She is a trustee of the Mandela Institute for Development Studies and was elected one of the World Economic Forum Young Global Leaders.

Welcome to አለማችን Tube.Well Come to የአለማችን Tube !! This Channel is dedicated to storytelling about international history ,politics, great leaders and wisdom .Generally the program is educative and info entertainment. Please subscribe and Learn the life stories of your favorite famous figures with our extensive collection of biographies. Get inspired by watching the inspiring biographies.
#ethiopiannews
#sara menker
#ethiopian
#Ethiopia #EthiopianTikTok
ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ሳራ መንክር በታይም መጽሔት ከዓመቱ ተጽዕኖ ፈጣሪ የዓለማችን 100 ሰዎች መካከል አንዷ በመሆን ተመርጣለች።
ኢትዮጵያዊቷ ሥራ ፈጣሪ እና የምግብ ፖሊሲ ስፔሻሊስቷ ሳራ ከተጽዕኖ ፈጣሪ ሰዎች ዝርዝር ውስጥ ተካትታለች።
የግሮ ኢንተለጀንስ መስራችና የበላይ ኃላፊ የሆነችው ሳራ፣ የዓመቱ ተጽዕኖ ፈጣሪ ሰዎች ዝርዝር ውስጥ የተካተተችው በምግብ ዋስትና እና በአየር ንብረት ላይ በሰራችው ስራ ነው።
ታይም መጽሔት በ2021 ተጽዕኖ ፈጣሪ ብሎ የመረጣቸው በአካዳሚ፣ በሳይንስ፣ በአክቲቪዝም እና ምጣኔ ሀብት ዘርፍ ላይ የተሰማሩ ሰዎችን ነው።
በዚህም ሳራ መንክር በዓለም ዙሪያ ካሉ የዓመቱ ተጽዕኖ ፈጣሪ ሰዎች መካከል አንዷ ሆና ለመመረጥ በቅታለች።
ሳራ አዲስ አበባ ውስጥ ተወልዳ ያደገች ሲሆን ወደ አሜሪካ ያመራችው በ1970ዎቹ ነበር።
በኋላም ሴቶች በሚማሩበት ማውንት ሆዮኬ ኮሌጅ እንዲሁም በለንደን ስኩል ኦፍ ኢኮኖሚክስ የመጀመሪያ ዲግሪዋን በኢኮኖሚክስ እና በአፍሪካ ጥናቶች እንዲሁም ከኮሎምቢያ ዩኒቨርስቲ ደግሞ ኤም ቢኤ ማግኘቷን ትናገራለች።
በወቅቱ በጣም አነስተኛ ቁጥር ያላቸውን የዓለም አቀፍ ተማሪዎች ከሚቀጥሩ ተቋማት መካከል አንዱ በሆነው ዎል ስትሪት የሥራ ላይ ልምምድ አገኘች።
በዚያ ወቅትም በነዳጅ እና ጋዝ ሽያጭ ላይ ለተሰማራ ኩባንያ ነበር ትሰራ የምትሰራው።
በ29 ዓመቷ በዎል ስትሪት ያላትን ሥራ በመተው 'ግሮ ኢንተለጀንስ' የተሰኘ ኩባንያ መሰረተች።
በወቅቱ የምግብ ዋስትና ላይ ለመስራት በመወሰን ሥራዋን ስታቆም "ከኢትዮጵያ ጋር የሚያስተሳስራት ሥራ" እንደሚሆን ተናግራ ነበር።

Loading comments...