Ethio 360 new Monday 20 በምስራቅ ሸዋ ዞን አዳማ ወረዳ ሰባት ወጣቶች ምክንያቱ ባልታወቀ ምክንያት ሞተው መገኘታቸው ተሰማ።

4 years ago
7

በምስራቅ ሸዋ ዞን አዳማ ወረዳ ሰባት ወጣቶች ምክንያቱ ባልታወቀ ምክንያት ሞተው መገኘታቸው ተሰማ። በወረዳው ዲቢቢሳ ቀበሌ ገበሬ ማህበር በዮሃንስ ቤተክርስቲያን አንድ አነስተኛ ክፍል ውስጥ ሞተው መገኘታቸውን ነው የዞኑ ፖሊስ መምሪያ ያስታወቀው።

You can support us on Gofundme: https://www.gofundme.com/ethio360-media-launching-former-esat-journalists
Follow us on Facebook: https://www.facebook.com/EthioJournalists

Loading comments...