ETHIOPIA | AFRICA: በአሜሪካውያን እጅ ለጥፋት እንዳትዳረግ እጃችኹን አጣጥፋችኹ አትመልከቱ❗ | Joshua Mapanga

2 years ago
3

#AU #Africa #Ethiopia #SADC #ECOWAS #panafricanisme #congo #U.S.A #congo #Nigeroa
በእርግጥም ምኞቴ ፣ በአፍሪካ ያሉ ወጣቶችን ባንቀሳቅስ
ሄደንም ኢትዮጵያን እንደግፋለን❗

ጆሹዋ ማፖንጋ ስለ አሜሪካ-በኢትዮጵያ ሲናገር AU/SADC/ECOWAS ተባብረው ኢትዮጵያን እንዲረዱ ጥሪ አቅርቧል።

ጆሹዋ ማፖንጋ የተወለደው የዚምባብዌ ሲሆን የሕዝብ ተናጋሪ፣ ደራሲ፣ ፈላስፋ፣ መሐንዲስ፣ መሪ፣ ሙዚቀኛ እና በደቡብ አፍሪካ መሰረቱን ያደረገ ማህበራዊ ስራ ፈጣሪ ነው።

"ለአፍሪ ሕብረት ፣ለ SADIC ፣ ለ COMESSA እና ለፓን-አፍሪካኒዝም አቀንቃኞች ኹሉ ጥሩ አቀርባለኹ"
       
የኢትዮጵያ ጦርነት ቁልፍ ጉዳይ ነው❗
አህጉራችን በአሜሪካውያን እጅ ለጥፋት እንዳትዳረግ እጃችኹን አጣጥፋችኹ አትመልከቱ ❗
"ቤታችን ውስጥ ጭራቅ አለ"
"ወደ ታላቁ የጥፋት እስር ቤት እየመሩን ነው"
ወደ አንድ-መንደር ይዘውን ሲሄዱ የኛ አፍሪካውያን እጣ ፈንታ ምን ይሆናል⁉

Loading comments...