አሜሪካን አስቆጣ የተባለው | የዲ/ዳንኤል ክብረት ንግግር

2 years ago
1

    "ቀጥሎ የሚጠብቀን ስራ እነዚህ ሰዎች እና እነዚህን የመሰሉ ሰዎች እንዳይደገሙ ማድረግ ነው። ከዚህ በኋላ እነሱን የመሰለ ሰው እንዳይፈጠር መደረግ አለበት።
ሰይጣን የመጨረሻው ነው እነሱም የመጨረሻው ሆነው መቅረት አለባቸው። ቢቻል እንደዚህ አይነት አረም ምንም መፈጠር የለበትም።
ለልጆቻችን ከዚህ በኋላ የክፉ ነገር ምሳሌ የማስፈራሪያ ማድረግ ያለብን እነሱን ነው። ከዚህ በፊት ልጆቻችንን 'ጭራቅ ይበላሃል!' ብለን ነበር የምናስፈራራው ዘንድሮ እነሱ ይበሉሃል ብለን ነው መናገር ያለብን።
እንደነሱ አይነት ሰው ዳግሞ እንዳይፈጠር እንዳይታሰብ መደረግ አለበት።
ከመዋቅራዊ ቦታ ብቻ አይደለም ማስወገድ ያለብን ከሰው ህሊናም ጭምር ነው።
ምናልባት ስለ እነሱ የሚያጠና ሰው መሬት ቆፍሮ ያግኝ እንጂ ምንም አይነት ነገር እንዳያገኝ መድረግ ነው።”
#daniel_kibret
#diacondanielkibret
#ethiopia
#USA
#TPLF

Loading comments...